“ከራስ አልፎ ወገንን የሚጠቅም ስራ መስራት ለነገ የማይተው ጉዳይ መሆኑን በመረዳት ለነጋችን ዛሬ ላይ መሰረት መጣል ግዴታችን ነው” ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ
“ከራስ አልፎ ወገንን የሚጠቅም ስራ መስራት ለነገ የማይተው ጉዳይ መሆኑን በመረዳት ለነጋችን ዛሬ ላይ መሰረት መጣል ግዴታችን ነው” ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የአስተዳደርና ልማት ጠቅላይ መምሪያ በ2018 ዓ.ም ዕቅድ ላይ ውይይት አካሂዷል። ጠቅላይ መምሪያው በበጀት ዓመቱ በሚከናወኑ ጉልህ ተግባራት ዙሪያ ከሚመለከታቸው ኃላፊዎች ጋር ውይይት በማድረግ ዕቅዱን አጽድቋል። ዕቅዱን ያቀረቡት የሰው …










