በኢትዮጵያ ለ18ኛ ጊዜ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም እየተከበረ ነው።

በኢትዮጵያ ለ18ኛ ጊዜ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም እየተከበረ ነው። ቀኑ ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጲያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው። በዓሉን አስመልክቶ በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሙዩኒኬሽን እና የህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ ከአሚኮ ጋር ባደረጉት …

በኢትዮጵያ ለ18ኛ ጊዜ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም እየተከበረ ነው። Read More »

በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።

በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር ጃራ ድልድይ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ የትራፊክ አደጋ መድረሱን ፖሊስ ገልጿል። ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ በመጓዝ ላይ የነበረ የህዝብ ተሽከርካሪ ባስ ከጭነት መኪና ጋር በመጋጨቱ ነው አደጋው የደረሰው ሲል ነው …

በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። Read More »

በመላው አማራ ክልል በተወሰደ ህግን የማስከበር ተግባር ድል ተመዝግቧል።

በመላው አማራ ክልል በተወሰደ ህግን የማስከበር ተግባር ድል ተመዝግቧል። ከመስከረም 25/2018 ዓ.ም ጀምሮ ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ ጀግናው የአድማ መከላከል ፖሊስ እንዲሁም ሌሎች የክልሉ የጸጥታ ኃይሎች ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ጋር በጋራ በወሰዱት ህግ የማስከበር ዘመቻ ድልን ተቀናጅተዋል። በዚህም በሰሜን ወሎ ዞን፦ ጋሸና፣ መርሳ ከተማ ዋድላና ሀብሩ ወረዳ እንዲሁም በደቡብ ወሎ ዞን፦ ወረኢሉ፣ ከላላ፣ ወረባቦ፣ ቦረና፣ …

በመላው አማራ ክልል በተወሰደ ህግን የማስከበር ተግባር ድል ተመዝግቧል። Read More »

ማህበረሰቡን ሲዘርፉ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ።

ማህበረሰቡን ሲዘርፉ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። በአዊ ብሔረሰብ ዞን በእንጅባራ ከተማ አስተዳደር በማህበረሰቡ ላይ የማጭበርበር ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር የ1ኛ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ምክትል ኢንስፔክተር የኔው ፈቃዱ አስታውቀዋል። ተጠርጣሪዎቹ የስርቆት እና የማጭበርበር ወንጀሎችን የሚፈጽሙት አደንዣዥ ዕጾችን ተጠቅመው በማፍዘዝ መሆኑንም አዛዡ አክለው ተናግረዋል። ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ …

ማህበረሰቡን ሲዘርፉ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። Read More »

“ክልሉ የተደራጁ ወንጀሎችንና የፀረ-ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ ለመከላከል የሚያስችል አቅም አሳድጓል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“ክልሉ የተደራጁ ወንጀሎችንና የፀረ-ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ ለመከላከል የሚያስችል አቅም አሳድጓል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በአማራ ክልል የተደራጁ ወንጀሎችንና የፀረ-ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ ለመከላከል የሚያስችል አቅም ማደጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ገለጹ። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት የክልሉ ፖሊስ የሕግ ማስከበር አቅሙን …

“ክልሉ የተደራጁ ወንጀሎችንና የፀረ-ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ ለመከላከል የሚያስችል አቅም አሳድጓል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

እንኳን ደስ አላችሁ!!

እንኳን ደስ አላችሁ!! እንግሊዝ በተደረገ የ21 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር የአማራ ክልል ፖሊስ አትሌቲክስ ቡድን አባል የሆነው ኮንስታብል ይስማዉ ድሉ 1ኛ በመውጣት አሸንፏል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ስራን፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብርን ባካሄደበት ዕለት ኮንስታብል ይስማዉ ድሉ 1ኛ በመውጣት ውድድሩን ማሸነፉ ደስታችንን ድርብ ያደርገዋል። በመሆኑም የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና …

እንኳን ደስ አላችሁ!! Read More »

“ባዳ እና ባንዳዎች በፈጠሩት አሻጥር የተፈጠረውን ግጭት ለመከላከል የክልሉ እና የፌዴራል የጸጥታ ኃይሎች ተግተው በመስራት እስከ ህይወት መስዕዋትነት ድረስ ከፍለዋል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ

“ባዳ እና ባንዳዎች በፈጠሩት አሻጥር የተፈጠረውን ግጭት ለመከላከል የክልሉ እና የፌዴራል የጸጥታ ኃይሎች ተግተው በመስራት እስከ ህይወት መስዕዋትነት ድረስ ከፍለዋል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ፣ የኢፌዲሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ምክትል ኢታማዦር ሹም ጀነራል አበባው ታደሰ፣ …

“ባዳ እና ባንዳዎች በፈጠሩት አሻጥር የተፈጠረውን ግጭት ለመከላከል የክልሉ እና የፌዴራል የጸጥታ ኃይሎች ተግተው በመስራት እስከ ህይወት መስዕዋትነት ድረስ ከፍለዋል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ Read More »

“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን ወደ ከፍታ ማማ በመውጣት የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እና ደኅንነት እናረጋግጣለን!!”

“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን ወደ ከፍታ ማማ በመውጣት የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እና ደኅንነት እናረጋግጣለን!!” የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የዋና ጠቅላይ መምሪያው የሪፎርም ስራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብር ላይ ያስተላለፉት ሙሉ መልዕክት፦ የተከበራችሁ የክልላችን ነዋሪዎች፣ የፖሊስ ሰራዊት እና ባለድርሻ አካላት፣ የፖሊስ ተቋማችን አሁን ያለበትን ሁኔታ፣ እያከናወናቸው …

“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን ወደ ከፍታ ማማ በመውጣት የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እና ደኅንነት እናረጋግጣለን!!” Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን፣ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ እና የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ምክትል ኢታማጆር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት ጀኔራል መኮንኖች በዋና ጠቅላይ መምሪያው ተገኝተው የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው። Read More »

Scroll to Top