መጭውን አዲስ ዓመት አስመልክቶ ከአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የተላለፈ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት!!
መጭውን አዲስ ዓመት አስመልክቶ ከአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የተላለፈ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት!! የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) መጭውን የአዲስ ዓመት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ለመላው የክልላችንና የሀገራችን ማህበረሰብ እንኳን ለ2018 ዓ.ም አደረሳችሁ ያሉት ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) መጭው አዲስ ዓመት የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታና የመተሳሰብ ይሁንላችሁ ብለዋል። …
መጭውን አዲስ ዓመት አስመልክቶ ከአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የተላለፈ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት!! Read More »










