ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ዲሽቃ እና ስናይፐር በቁጥጥር ስር ዋለ።
ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ዲሽቃ እና ስናይፐር በቁጥጥር ስር ዋለ። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ላይ አርማጭሆ ወረዳ በተደረገ የኬላ ፍተሻ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ዲሽቃ እና ስናይፐር በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ደሳለኝ አበራ ተናግረዋል። መነሻውን አብርሃ ጅራ አድርጎ ወደ ባህርዳር እየተጓዘ በነበረ ሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 1 አማ 43698 በሆነ …
ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ዲሽቃ እና ስናይፐር በቁጥጥር ስር ዋለ። Read More »










