በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር በጓንጓና በዚገም ወረዳ አጎራባች ቀበሌዎች ግጭት ፈጥረው በዘረፉ የተሳተፍ አካላትን ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የብሄረሰብ አስተዳደር ዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።
በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር በጓንጓና በዚገም ወረዳ አጎራባች ቀበሌዎች ግጭት ፈጥረው በዘረፉ የተሳተፍ አካላትን ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የብሄረሰብ አስተዳደር ዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። በጓንጓ ወረዳ በይማሊ ቀበሌና በዚገም ወረዳ በፂውሊ ቀበሌ መካከል ተፈጥሮ የነበረው የፀጥታ ችግርን ለመፍታት የህዝብ ለህዝብ ውይይት መድረክና የእርቀ ሰላም ፕሮግራም ተከናውኗል። በእርቀ ሰላም ፕሮግራም ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር …



