November 2025

ማህበረሰቡን ሲዘርፉ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ።

ማህበረሰቡን ሲዘርፉ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። በአዊ ብሔረሰብ ዞን በእንጅባራ ከተማ አስተዳደር በማህበረሰቡ ላይ የማጭበርበር ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር የ1ኛ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ምክትል ኢንስፔክተር የኔው ፈቃዱ አስታውቀዋል። ተጠርጣሪዎቹ የስርቆት እና የማጭበርበር ወንጀሎችን የሚፈጽሙት አደንዣዥ ዕጾችን ተጠቅመው በማፍዘዝ መሆኑንም አዛዡ አክለው ተናግረዋል። ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ …

ማህበረሰቡን ሲዘርፉ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። Read More »

“ክልሉ የተደራጁ ወንጀሎችንና የፀረ-ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ ለመከላከል የሚያስችል አቅም አሳድጓል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“ክልሉ የተደራጁ ወንጀሎችንና የፀረ-ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ ለመከላከል የሚያስችል አቅም አሳድጓል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በአማራ ክልል የተደራጁ ወንጀሎችንና የፀረ-ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ ለመከላከል የሚያስችል አቅም ማደጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ገለጹ። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት የክልሉ ፖሊስ የሕግ ማስከበር አቅሙን …

“ክልሉ የተደራጁ ወንጀሎችንና የፀረ-ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ ለመከላከል የሚያስችል አቅም አሳድጓል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

እንኳን ደስ አላችሁ!!

እንኳን ደስ አላችሁ!! እንግሊዝ በተደረገ የ21 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር የአማራ ክልል ፖሊስ አትሌቲክስ ቡድን አባል የሆነው ኮንስታብል ይስማዉ ድሉ 1ኛ በመውጣት አሸንፏል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ስራን፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብርን ባካሄደበት ዕለት ኮንስታብል ይስማዉ ድሉ 1ኛ በመውጣት ውድድሩን ማሸነፉ ደስታችንን ድርብ ያደርገዋል። በመሆኑም የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና …

እንኳን ደስ አላችሁ!! Read More »

“ባዳ እና ባንዳዎች በፈጠሩት አሻጥር የተፈጠረውን ግጭት ለመከላከል የክልሉ እና የፌዴራል የጸጥታ ኃይሎች ተግተው በመስራት እስከ ህይወት መስዕዋትነት ድረስ ከፍለዋል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ

“ባዳ እና ባንዳዎች በፈጠሩት አሻጥር የተፈጠረውን ግጭት ለመከላከል የክልሉ እና የፌዴራል የጸጥታ ኃይሎች ተግተው በመስራት እስከ ህይወት መስዕዋትነት ድረስ ከፍለዋል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ፣ የኢፌዲሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ምክትል ኢታማዦር ሹም ጀነራል አበባው ታደሰ፣ …

“ባዳ እና ባንዳዎች በፈጠሩት አሻጥር የተፈጠረውን ግጭት ለመከላከል የክልሉ እና የፌዴራል የጸጥታ ኃይሎች ተግተው በመስራት እስከ ህይወት መስዕዋትነት ድረስ ከፍለዋል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ተመስገን ጥሩነህ Read More »

“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን ወደ ከፍታ ማማ በመውጣት የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እና ደኅንነት እናረጋግጣለን!!”

“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን ወደ ከፍታ ማማ በመውጣት የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እና ደኅንነት እናረጋግጣለን!!” የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የዋና ጠቅላይ መምሪያው የሪፎርም ስራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብር ላይ ያስተላለፉት ሙሉ መልዕክት፦ የተከበራችሁ የክልላችን ነዋሪዎች፣ የፖሊስ ሰራዊት እና ባለድርሻ አካላት፣ የፖሊስ ተቋማችን አሁን ያለበትን ሁኔታ፣ እያከናወናቸው …

“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን ወደ ከፍታ ማማ በመውጣት የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እና ደኅንነት እናረጋግጣለን!!” Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን፣ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ እና የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ምክትል ኢታማጆር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት ጀኔራል መኮንኖች በዋና ጠቅላይ መምሪያው ተገኝተው የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና የአዲስ ሕንፃ የምረቃ መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው። Read More »

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና አዲስ ሕንፃን ይመረቃሉ።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና አዲስ ሕንፃን ይመረቃሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያና አዲስ ሕንፃን ለመመረቅ እና ሌሎች የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ባሕርዳር ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ተፈጥሮ በውኃ፣ በልምላሜ …

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና አዲስ ሕንፃን ይመረቃሉ። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀመረውን የሪፎርምና የዲጅታላይዜሽን ማብሰሪያና አዲስ ህንፃ ምረቃን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀመረውን የሪፎርምና የዲጅታላይዜሽን ማብሰሪያና አዲስ ህንፃ ምረቃን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት በአማራ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ሲያከናውን የቆየው ሁሉን ዓቀፍ የሪፎርም ስራ፣ ዲጅታላዜሽን ማብሰሪያና አዲስ ህንፃ የምናስመርቅበት ስራ በስኬት ተጠናቀው ለመመረቅ መብቃታቸው …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀመረውን የሪፎርምና የዲጅታላይዜሽን ማብሰሪያና አዲስ ህንፃ ምረቃን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። Read More »

“የጀመርነውን ተስፋ ሰጭ የለውጥ ጉዞ አጠናክሮ በማስቀጠል የህዝብን ሰላም ማረጋገጥ ለነገ የማይባል ተግባራችን ነው!” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“የጀመርነውን ተስፋ ሰጭ የለውጥ ጉዞ አጠናክሮ በማስቀጠል የህዝብን ሰላም ማረጋገጥ ለነገ የማይባል ተግባራችን ነው!” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ስትራቴጂክ አመራሮች፣ የክልል ዋና መምሪያ፣ የመምሪያ እና የዋና ክፍል ኃላፊዎች እንዲሁም የዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዦች በተገኙበት በ2018 ዓ.ም ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሂዷል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ …

“የጀመርነውን ተስፋ ሰጭ የለውጥ ጉዞ አጠናክሮ በማስቀጠል የህዝብን ሰላም ማረጋገጥ ለነገ የማይባል ተግባራችን ነው!” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

Scroll to Top