የመንግስትን የሠላም ጥሪ የተቀበሉ የታጠቁ ሀይሎች ወደ ተሀድሶ ስልጠና ማዕከል መግባታቸው ተገለጸ።
የመንግስትን የሠላም ጥሪ የተቀበሉ የታጠቁ ሀይሎች ወደ ተሀድሶ ስልጠና ማዕከል መግባታቸው ተገለጸ። በሰሜን ሸዋ ዞን መርሐቤቴ ወረዳን ጨምሮ በበርካታ የዞኑ አካባቢዎች የታጣቁ ኃይሎች የሰላም አማራጭን ተቀብለው ወደ ተሃድሶ ስልጠና ማዕከል እየገቡ መሆኑን የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ንጉሴ ሞገስ አስታውቀዋል። የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ መካሻ አለማየሁ ባለፍት ጊዜያት የተጀመረው በሰላም ታጣቂዎችን የመመለስ …
የመንግስትን የሠላም ጥሪ የተቀበሉ የታጠቁ ሀይሎች ወደ ተሀድሶ ስልጠና ማዕከል መግባታቸው ተገለጸ። Read More »







