የአማራ ክልል ፖሊስ ስነ-ስርዓት ያከበረ የህዝብ አገልጋይነት ስሜት የተላበሰ ሰራዊት እንዲሆን እየተሰራ ነው።
የአማራ ክልል ፖሊስ ስነ-ስርዓት ያከበረ የህዝብ አገልጋይነት ስሜት የተላበሰ ሰራዊት እንዲሆን እየተሰራ ነው። የአማራ ክልል ፖሊስ ወደ ቀደመ ክብሩ ለመመለስ የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ ቀጥሏል። የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በግንባር ቀደምትነት ከሚተገብራቸው የለውጥ (የሪፎርም ) ስራዎች መካከል የፖሊስን የቀደመ ተግባር እውን ማድረግ እና ፖሊሳዊ ስነ-ስርዓቶችን አክብሮ የሚያስከብር የፖሊስ ሰራዊት መገንባት ነው። ይህንኑ ከሚያጎለብቱ ክዋኔዎች መካከል …
የአማራ ክልል ፖሊስ ስነ-ስርዓት ያከበረ የህዝብ አገልጋይነት ስሜት የተላበሰ ሰራዊት እንዲሆን እየተሰራ ነው። Read More »










