ለኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ አቀባበል ተደረገላቸው።
ለኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ አቀባበል ተደረገላቸው። የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ለተመደቡት ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ በኮሚሽኑ የማኔጅመንት አባላት እና መኮንኖች የእንኳን ደህና መጡ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በአቀባበል ስነ-ስርዓቱ ላይ የአማራ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር እና የሰው ኃብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ የተቋሙን አመራሮች እና አባላትን በመወከል አዲስ የተመደቡትን ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴን እንኳን ደህና መጡ …