የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሰለጠናቸዉን የመንገድ ላይ ትራፊክ ተቆጣጣሪና የወንጀል መረጃ ክትትል ባለሙያ ሰልጣኝ ፖሊሶች አስመረቀ፡፡

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሰለጠናቸዉን የመንገድ ላይ ትራፊክ ተቆጣጣሪና የወንጀል መረጃ ክትትል ባለሙያ ሰልጣኝ ፖሊሶች አስመረቀ፡፡ የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሰለጠናቸዉን የ15ኛ ዙር የመንገድ ላይ ትራፊክ ተቆጣጣሪና የ4ተኛ ዙር የወንጀል መረጃ ክትትል ባለሙያ ሰልጣኝ ፖሊሶችን አስመርቋል፡፡ የምረቃ መርሃ ግብሩ የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ፕሬዚዳንት ምክትል ኮሚሸነር አበበ ደለለ እና የዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ ስተራቴጂክ …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሰለጠናቸዉን የመንገድ ላይ ትራፊክ ተቆጣጣሪና የወንጀል መረጃ ክትትል ባለሙያ ሰልጣኝ ፖሊሶች አስመረቀ፡፡ Read More »

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር በየደረጃው የሚገኝ የጸጥታ ኃይል የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት አለበት ተባለ።

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር በየደረጃው የሚገኝ የጸጥታ ኃይል የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት አለበት ተባለ። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ በ2018 ዓ.ም የሚከበረውን የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር የሚያስችል ልዩ የበዓል እቅድ ውይይት ከፀጥታ ግብረ-ሀይሉ ጋር አድርጓል ። በውይይቱ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል መከላከል ጠቅላይ …

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር በየደረጃው የሚገኝ የጸጥታ ኃይል የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት አለበት ተባለ። Read More »

የ2018 ዓ.ም የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ የጸጥታ ዝግጅት ተደርጓል።

የ2018 ዓ.ም የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ የጸጥታ ዝግጅት ተደርጓል። ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ2018 ዓ.ም የከተራ እና የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ጥምቀት የአንድነት፣ የፍቅር እና የሰላም በዓል ነው። ይህ ታላቅ በዓል በክልላችን ሲከበር ከመንፈሳዊ እሴቱ ባለፈ የቱሪዝም እና የወንድማማችነት መገለጫ መሆኑ የሚታወቅ ነው። ስለሆነም የ2018 ዓ.ም የከተራ እና የጥምቀት በዓላት በሰላም እና በታላቅ …

የ2018 ዓ.ም የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ የጸጥታ ዝግጅት ተደርጓል። Read More »

የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር እና ወታደራዊ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ ከእነ ሠራዊታቸው የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።

የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር እና ወታደራዊ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ ከእነ ሠራዊታቸው የሰላም አማራጭን ተቀበሉ። የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር እና ወታደራዊ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ አፋህድ ከአማራ ክልል መንግሥት ጋር ያደረገውን ስምምነት ተከትሎ ከእነ ሠራዊታቸው የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገብተዋል። የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር፣ ወታደራዊ ዋና አዛዥ እና የወሎ ጠቅላይ ግዛት እዝ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ …

የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር እና ወታደራዊ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ ከእነ ሠራዊታቸው የሰላም አማራጭን ተቀበሉ። Read More »

በተለያዩ አካባቢዎች ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ አካላት የሰላም ጥሪን በመቀበል ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል።

በተለያዩ አካባቢዎች ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ አካላት የሰላም ጥሪን በመቀበል ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል። በደቡብ ጎንደር ዞን በላይ ጋይንት ወረዳ መኳቢያና ግድም አካባቢ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የሃይል አማራጭ ተከታዮች፣ መንግስትና ህዝብ ያቀረቡላቸውን የሰላም ጥሪ በመቀበል ወደ ሰላማዊ ህይወት መመለሳቸው ተገልጿል። የአካባቢው የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች በቦታው ተገኝተው ከፍተኛ አቀባበል ያደረጉ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹም ከነሙሉ ትጥቃቸው …

በተለያዩ አካባቢዎች ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ አካላት የሰላም ጥሪን በመቀበል ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል። Read More »

“በሰሜን ሸዋ ዞን የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የወንጀል መከላከል እና የተቀናጀ የኦፕሬሽን ስራዎች ተጠናክሮ ይቀጥላል!” ኮማንደር ንጉሴ ሞገስ

“በሰሜን ሸዋ ዞን የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የወንጀል መከላከል እና የተቀናጀ የኦፕሬሽን ስራዎች ተጠናክሮ ይቀጥላል!” ኮማንደር ንጉሴ ሞገስ በሰሜን ሸዋ ዞን ላለፉት ወራት የህዝቡን ደኅንነት እና የዜጎችን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ለማረጋገጥ የጸጥታ ኃይሉ ቀንና ሌሊት ባከናወነው የተቀናጀ የወንጀል መከላከል ስራ በአሁኑ ወቅት በዞኑ አስተማማኝ ሰላም መስፈኑን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል። የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ …

“በሰሜን ሸዋ ዞን የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የወንጀል መከላከል እና የተቀናጀ የኦፕሬሽን ስራዎች ተጠናክሮ ይቀጥላል!” ኮማንደር ንጉሴ ሞገስ Read More »

በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተከበረው የገና በዓል በሠላም መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡

በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተከበረው የገና በዓል በሠላም መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ በ2018 ዓ.ም የተከበረው የገና በዓል በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች ያለምንም የፀጥታ ችግር መጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሚዩኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ አስታውቋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሚኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ እንደገለጹት የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ …

በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተከበረው የገና በዓል በሠላም መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ Read More »

“የተቀናጀ ስራችሁ ለሀገራችን ተስፋ፣ ለሕዝባችን ደግሞ ጋሻ ሆኗል።” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“የተቀናጀ ስራችሁ ለሀገራችን ተስፋ፣ ለሕዝባችን ደግሞ ጋሻ ሆኗል።” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ የገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በመጀመሪያ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ለማለት እወዳለሁ። ይህ በዓል የሰላም፣ የፍቅርና የደስታ እንዲሆንላችሁ ከልብ እመኛለሁ። …

“የተቀናጀ ስራችሁ ለሀገራችን ተስፋ፣ ለሕዝባችን ደግሞ ጋሻ ሆኗል።” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

የደብረ ብርሃን ከተማ የሰላም አየር እየተነፈሰች ነው!

የደብረ ብርሃን ከተማ የሰላም አየር እየተነፈሰች ነው! የደብረ ብርሃን ከተማ ፖሊስ መምሪያ ህብረተሰቡን በሰላም ስራው ላይ በንቃት እንዲሳተፍ በማድረጉ በከተማዋ ተጨባጭ ሰላም መምጣቱንም አስታውቋል። የደብረ ብርሃን ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ገብረ መስቀል ቦጋለ በከተማዋ የተመዘገበው ውጤት የመነጨው በፖሊስና በህዝብ መካከል ካለው ጠንካራ መተማመን መሆኑን አስረድተዋል። እንደ ደብረ ብርሃን ከተማ የፖሊስ መምሪያ አዛዥ ገለጻ የከተማዋን …

የደብረ ብርሃን ከተማ የሰላም አየር እየተነፈሰች ነው! Read More »

Scroll to Top