በደቡብ ጎንደር ዞን በይፋግ ንዑስ ፖሊስ ጣቢያ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።
በደቡብ ጎንደር ዞን በይፋግ ንዑስ ፖሊስ ጣቢያ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። ዋና ሳጅን ያለው ሞላ የይፋግ ንዑስ ፖሊስ ጣቢያ የመንገድ ትራፊክ ተቆጣጣሪ ባለሙያ እንደገለፁት አደጋው የደረሰው ከጎንደር ወደ ባህር ዳር በሚጓዝ አነስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ ነው። መኪናው 18 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ ልዩ ቦታው አምባርጌ ዘይት ፋብሪካ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ …
በደቡብ ጎንደር ዞን በይፋግ ንዑስ ፖሊስ ጣቢያ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። Read More »






