የመንግስትን የሠላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂ ቡድኖች እጅ መስጠታቸው ተገለጸ
የመንግስትን የሠላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂ ቡድኖች እጅ መስጠታቸው ተገለጸ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በአንጎለላ ጠራ፣ በባሶና ወራና እና አሳግርት ወረዳዎች ጫካ ገብተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የህገ-ወጥ በድን አባላት የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው በሰላም እጅ መስጠታቸው ተገልጿል። በሦስቱም ወረዳዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩት የአንድ አማራ ፋኖ በሸዋ የነጎርጓድ ክፍለ ጦር በሚል አለሙ ሀብቱ የተባለ የቡድኑ …




