“ሰላማችን በህዝባችን ደህንነት ላይ የተመሰረተ ነው” የ38ኛ ሻለቃ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት።
“ሰላማችን በህዝባችን ደህንነት ላይ የተመሰረተ ነው” የ38ኛ ሻለቃ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት። የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት መከበርና በኢኮኖሚ ራስን የመቻል ጉዞ ዋነኛ መሰረቱ የዜጎች ሰላምና ደህንነት መረጋገጥ መሆኑ ይታመናል። ይህንን ታላቅ አገራዊ ግብ ለማሳካት ደግሞ የሀገሪቱ የጸጥታ ኃይል ግንባር ቀደም የጀርባ አጥንት በመሆን የአንበሳውን ድርሻ ይወጣል። ኢትዮጵያ ከጥንት እስከ ዛሬ በውጭ ባዕዳንና በውስጥ ባንዳዎች የተቃጡባትን ተግዳሮቶች …
“ሰላማችን በህዝባችን ደህንነት ላይ የተመሰረተ ነው” የ38ኛ ሻለቃ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት። Read More »

