November 2025

“ጸረ-ሰላም ኃይሎች ከታሪካዊ ጠላቶቻችን አጀንዳ በመቀበልና ህዝባችንን በሰላም እጦት እያስቸገሩ ነው” ዶክተር ዘሪሁን ፍቅሩ

“ጸረ-ሰላም ኃይሎች ከታሪካዊ ጠላቶቻችን አጀንዳ በመቀበልና ህዝባችንን በሰላም እጦት እያስቸገሩ ነው” ዶክተር ዘሪሁን ፍቅሩ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ስትራቴጂክ እና ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ ከክልል እስከ ዋና ክፍል ኃላፊዎች እንዲሁም የሁሉም ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዦች ተገኝተዋል። በውይይቱ የተገኙ በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ …

“ጸረ-ሰላም ኃይሎች ከታሪካዊ ጠላቶቻችን አጀንዳ በመቀበልና ህዝባችንን በሰላም እጦት እያስቸገሩ ነው” ዶክተር ዘሪሁን ፍቅሩ Read More »

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር መርቀናል። በተመሳሳይም በአመት 1.33 ቢሊዮን ሊትር የማምረት አቅም የሚኖረውን ሁለተኛውን ዙር አስጀምረናል። ከፈሳሽ ተፈጥሮ ጋዝ ምርት ባሻገር በኃይል ማመንጫ ዘርፉም 1000 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም በመያዝ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል። ከሁሉም በላይ ፕሮጄክቱ የጋዝ …

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት Read More »

“የፖሊስን ዋጋ እና ክብር የሚመጥን የጀግኖች ማዕከል ነው የሚገነባው” ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር)

“የፖሊስን ዋጋ እና ክብር የሚመጥን የጀግኖች ማዕከል ነው የሚገነባው” ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀግኖች ማዕከል ግንባታን በደብረ ብርሃን ከተማ አስጀምሯል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዘዥ የፖሊስን ዋጋ እና ክብር የሚመጥን ማዕከል ነው የሚገነባው ብለዋል። ኮሚሽነሩ ለማኅበረሰቡ ሲል ዋጋ የከፈሉ የፖሊስ አባላት ተገቢውን እንክብካቤ …

“የፖሊስን ዋጋ እና ክብር የሚመጥን የጀግኖች ማዕከል ነው የሚገነባው” ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) Read More »

Scroll to Top