“የፖሊስ የከፍታ ዘመን ይሆናል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ
“የፖሊስ የከፍታ ዘመን ይሆናል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ ሚያዚያ 29/1901 ዓ.ም የተመሰረተው ዘመናዊው የኢትዩጲያ ፖሊስ 116 ዓመታትን አስቆጥሯል። ዓመታትን በተሻገረው በዚህ ሂደት በበርካታ ውስጣዊና ውጫዊ ምክንያቶች የሚጠበቅበት ያህል ውጤታማ አይደለም። በዚህም የተነሳ የሀገራችን ፖሊስ የተሳካ ጠንካራ የተቋም ግንባታን አልታደለም። የህዝብን ሰላምና ደህንነትና በገለልተኝነት የመጠበቅ ኀላፊነት የተጣለበት ይህ ተቋም በመርህ አገልግሎት ባለመስጠቱ ምክንያት የተለያዩ ትችቶችንም የሚያስተናግድ መሆኑ …


