በወንጀል ምርመራ ዘርፍ የሚሰጡ አገልግሎቶች

በክስ መቀበል አገልግሎት

  1. የወንጀል ጥቆማዎችንና አቤቱታዎችን መቀበል፣
  2. የቀረበው አቤቱታ ጥቆማ ወንጀል መሆን አለመሆኑን እና በክልሉ ኮሚሽን የማጣራት ስልጣን ስር የሚወድቅ መሆን አለመሆኑን መወሰን፣
  3. የአቤቱታ ጥቆማ ፋይል በመክፈት ፋይሉን ለምርመራ ቡድን ማስተላለፍ
  4. በጥቆማው ላይ የተወሰደውን እርምጃ ለጠቋሚው ማሳወቅ /ያለበትን ደረጃ መግለጽ
  5. ምስክሮችን ማዘጋጀትና ፍርድ ቤት አቅርቦ ማስመስከር፣
  6. ለጠቋሚዎችና ለምስክሮች ከለላ መስጠት፣

የወንጀል ምርመራ አገልግሎቶች

  1. የሽብር ወንጀሎች ምርመራ
    • አለም አቀፍ ሽብርተኝነት
    • የሀገር ውስጥ ሽብርተኝነት
    • የሀይማኖት አክራሪነት
    • ስለላ
  2. የሙስና ወንጀሎች ምርመራ
    • ስልጣንን ያለ አግባብ መገልገል መጠቀም፤
    • ጉቦ መቀበል
    • የማይገባ ጥቅም መቀበል
    • አስታራቂ ሽማግሌዎች እና ሌሎች ሰዎች የሚፈፅሙት ጉቦ
    • የመንግስት እና ህዝባዊ ድርጅቶችን በማያመች አኳሀን መምራት
    • የአደራ ንብረትን ያለአግባብ ማዘዝ፣
    • በስራ ተግባር የሚፈጸም የመውስድና የመስወር የመስና ወንጀል
    • በስልጣን ወይም በሃላፊነት መነገድ
    • በህገ ወጥ መንገድ መሰብሰብ ወይም ማስረከብ
    • ያለ አግበባብ ጉዳይን ማጓተት
    • ዋጋ ያለውን ነገር ያለክፍያ ወይም ያለ በቂ ክፍያ ማግኜት
    • ያለ እግበባብ ፍቃድ መስጠት ወይም ማጽድቅ
    • ምንጩ ያልታወቀ ንብረት እና ገንዘብ፣
    • የስራ ሚስጥርን መግለጽ፣
    • መንግስታዊ ወይም የህዝብ ድርጀት ሰነዶችን አስመስሎ ማዘጋጀት፣ ወደ ሀሰት መለወጥ ወይም በሀሰተኛ ሰነድ መገልገል፣
    • መንግስታዊ ወይም የህዝብ ድርጀት ሰነዶችን ማጥፍት ወይም ጉዳት ማድረስ
    • ጉቦ ወይም ተግቢ ያልሆነነ ጥቅም መስጠት
    • ዋጋ ያለውን ነገር ያለከፍያ መስጠት
    • ማቀባበል
    • በሌለው ስልጣን መጠቀም
    • በግል ተሰሚነት መነገድ
    • በምርጫ ላይ የሚሰጥ መደለያ
    • ከባድ እምነት ማጉደል፣
    • ከባድ ማታለል፤
    • በሙስና ወንጀል የተገኜት ገንዘብ ወይም ንበረት ህጋዊ አድረጎ ማቅረብ
  3. የኢኮኖሜክ ወንጀሎች ምርመራ
    • የታወቁ ምልክቶችን፣ ሚዛኖችንና
    • መለኪያዎችን ወደ ሀሰት መለወጥ፣
    • የፈጠራ እና የኢንዱስትሪ ንድፍ መብት ጥሰት፣
    • ህገ ወጥ የንግድ፣ ምዝገባና ፈቃድ
    • የኮንትሮባንድ ወንጀል ፣
    • እሽጎችን በመፍታትና ምልክቶችን በማንሳት የሚፈጸም ወንጀል፣
    • የሀሰት ወይም አሳሳች መረጃ ማቅረብ፣
    • ፒራሚዳዊ ንግድ
    • የጥራት ደረጃቸውን ያልጠበቁ ምርቶችን ማምረት፣ የአገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ምርቶች ማከፋፈል፣
  4. የተደራጁ እና ልዩ ልዩ ወንጀሎች ምርመራ አገልግሎቶች
    • ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር፤
    • የጎሳ ገጭት፣
    • በተደራጀ መልኩ የሚፈጸም ወንጀል፣
    • ህገ ወጥ የከበሩ ማዕድናት ዝውውር፣
    • ቅርሶች ላይ የሚፈጸም ወንጀል፣
    • የዱር እንስሳት ውጤቶች ዝውውር፣
    • አደገኛና አደንዛዥ እጽ ዝውውር፣
    • ከባድ ስርቆት፤
    • ሀሰተኛ ሰነድ ማዘጋጀትና መገልገል፣
    • የሀሰት ምስክርነት መስጠት፣
    • በፕሬስ ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች፣
    • በኃይማኖት ተቋማት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች፤
  5. የፋይናንስ ወንጀሎች ምርመራ
    • ህገ ወጥ ሀዋላ
    • ህገ ወጥ የውጭ ሀገራት ገንዘብ ግብይት
    • በመንግስት ተቋማት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች 
    • በግል ተቋማት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች
    • በባንኮች ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች

የእስረኞች አስተዳደር

  1. አገልግሎት ፈልገው የሚመጡ ተገልጋዮችን ፈትሾ ማስገባት
  2. የተጠርጣሪ ቤተሰቦችን ፤ የሃይማኖት አባቶችን እና ጠበቆችን ከተጠርጣሪ ጋር ማገናኘት፣
Scroll to Top