በ2027 ዓ.ም ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ የፖሊስ ተቋማት በሙያዊ ብቃቱ፣ በህዝብ ታማኝነቱና በዘመናዊ አሰራሩ ቀዳሚ ሆኖ ማየት።

ማህበረሰቡን ያሳተፈ ጠንካራ የመረጃ ስርዓትን በመዘርጋት ወንጀልን በብቃት መከላከል፤

  • ወንጀል ተፈፅሞ ሲገኝ ምርመራን በጥራትና በፍጥነት በማጣራት ፍትህን ማረጋገጥ ፤
  • የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ የክልሉን ህዝብ ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ ነው።

የአማራ ፖሊስ መሪ-ቃል (Motto)

 “በጀግንነት መጠበቅ፤ በሰብዓዊነት ማገልገልገል (Protect with Courage, Serve with Compassion)”

2)  ምሉዕነት/ታማኝነት (Integrity)

3)  ብዝሃነትን ማክበር (አካታችነት) (Respect for Diversity)

4)  ሰብዓዊ መብት ማክበር (Respect for Human Rights)

Scroll to Top